ይህንመጽሐፋቸውንበእውነቱ፥ ከራሳቸውምየሕይወትታሪክባሻገር፥ ባጠቃላይየIትዮጵያንጥንታዊየትምህርትናየልጅአስተዳደግሥነሥርዓትበዝርዝርእንደሚያስተምርትልቅመዝገብልናየውእንችላለን። የንባብትምህርት፥ በጅሩገጠርበሚገኝያያቶቻቸውቤተክርስቲያን፤ ዜማደግሞ፥ በድጓመምህርነታቸውበጣምይከበሩበነበሩትአባታቸው፥ በአለቃወልደቂርቆስቀጥተኛቁጥጥርሥር፤ ቅኔ፥ ጻድቁአቡነዜናማርቆስባቋቋሙትየደብረብሥራትገዳም፤ እንደዚሁምየመጻሕፍትትርጓሜ፥ ዝናቸውእስከቤተመንግሥትድረስከታወቀላቸውታላላቅመምህራን፥ የተሟላሥልጠናአግኘተዋል። እንደዚህበየደረጃውያለፉበትንየትምህርትናየመልካምአስተዳደግመንገድብቻሳይሆን፣ በጊዜውስለነበሩየማህበራዊናጠቅላላየሀገርጉዳዮችምበየስፍራውይጠቃቅሳሉ። ይልቁንም፥ በሌላቦታየማይገኝ፥ ስለኢትዮጵያጥንታዊየትምህርትዓይነቶችናስለይዘታቸውየተጣራዝርዝርመግለጫበዚህመጽሐፍመጨረሻላይቀርቦልናል።
ደራሲው፥ በብዙነገሮችየመጀመሪያየመሆንእድልአጋጥሟቸዋል! በተፈሪመኰንንትምህርትቤትየመጀመሪያውየአማርኛናየግእዝቋንቋመምህርነበሩ። እንደዚሁም፥ በጅጅጋከተማ፥ በራስመኰንንስምተሰይሞየነበረውንየመጀመሪያውንትምህርትቤትአቋቁመው፥ የመጀመሪያውዲሬክተርሆኖየመምራትእድልያገኙትእሳቸውናቸው።
ይህየትዝታመጽሐፍ፥ 1922 ዓምላይነውየሚቆመው።በመሆኑምየደራሲውየራሳቸው፥ከ40ዓመትየሚበልጥየሕይወትታሪካቸውእዚህአልተሸፈነምማለትነው።ነገርግን፥በነዚህአያሌዓመታትውስጥነበር፥እስከአፄኃይለሥላሴዘመነመንግሥትተፍጻሜትድረስ፥ለአገራቸውከፍተኛአገልግሎትያበረከቱት! በተለይየIትዮጵያቤተክርስቲያንከግብፁየእስክንድርያፕትርክናነፃነቷንእንድታገኝበተደረገውዘዲያማዲፕሎማሲ፤በብሔራዊውፓርላማሥራእድገትና፥በተለያዩየተምህርትናየባህልድርጅቶችዓይነተኛየአመራርአስተዋፅኦያበረከቱትበነዚሁዓመታትነበር! በውነቱክቡርብላታመርስዔኀዘን፥የነዚህንምዓመታትታሪክቢሸፍኑልንኖሮ፥በቅርብታሪካዊዘገባእጅግበጣምየተራቆተውንየንጉሠነገሥቱንውስጣዊህልውናታሪክምጭምር፥እግረመንገዳቸውንበሚገባሳያብራሩልንአይቀሩምነበር!